የትምህርቱ አላማ
(1) ተማሪው የሚከተሉትን ማስረዳት ይችላል
-
የሰዎች ስለ እግዚአብሔር ያላቸው እሳቤ አስፈላኒነት
-
እግዚአብሔር ፈጣሪ አምላክ መሆኑ ከሁሉም ነገር እንዴት የሚለይ እንደሚያደርገው
-
የእግዚአብሔር ባህሪያት፤ እግዚአብሔር ሕላዌ፥ መንፈስ፥ ዘላለማዊ፥ ሥላሴ፥ ሁሉን ቻይ፥ በሁሉ ቦታ ይገኛል፥ የማይለወጥ፥ ሁሉን አዋቂ፥ ቅዱስ፥ ጻድቅ እና አፍቃሪ
-
እያንዳንዱ የእግዚአብሔር ባህሪ ከእርሱ ጋር ለሚኖረን ግንኙነት አስፈላጊ እንደሆነ
-
የእግዚአብሔር ሉዋላዊነት መጽሐፍ ቅዱሳዉ እይታ
-
ስለ እግዚአብሔር ክርስቲያናዊ የእምነት መግለጫ
(2) ተማሪው ስለ ተለያዩ የአምልኮ ቅርፆች ያሉ የተሳሳቱ መረዳቶችን ያስወድጋል።